Jump to content

አባል:ADUGNA HAILU (DAWIT)

ከWiktionary

(አዱኛ ኃይሉ ወይም (ደዊት) ማን ነው? ደዊት የምለው ስም ሁለተኛ ስሙ ነው። (ደዊት) የተባለበት ምክንያት፦ በስምንተኛ ክፍል በሲዳማ ወንዶ ገነት 1ኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ማጠናቀቅያ ፈተና አንዱ የሲዳሚኛ ቋንቋቸው ስለሆነ ፣ ሌላ ጓደኛው (ደዊት) የምባል ነበረ ። አዱኛ ኃይሉ (ደዊት) የማህበረሰቡ ተወለጅ አልነበረም፣ የአፈ መፍቻ ቋንቋ ሀድይኛ ስለሆነ ሲደሚኛ ምንም አይችልም ነበረ ። ከዛ ጓደኛው በቋንቋ ፈተና ግዜ ይረዳል በማለት (አዱኛ) የምለው ስም ወደ (ደዊት) በሚለው ስም፣ ፎርሙን ሞላ። ከዛ በኃላ የትምህርት ቤት ስም (ደዊት) ሆነ። ነገር ግን ከግዜ በኃላ (አዱኛ) የሚለው ስም በመቀየሩ ደስተኛ አልነበረም። አሁንም የተለያዩ ማህበራዊ ሚድያች FB. TW.IMO.WHATSAPP የመሳሰሉ (አዱኛ ኃይሉ) በማለት ይጠቀማል።

የትውልድ ቦታ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከምትባል ከከተማ ኪሜ ራቅ ካለ ተራራማ መንደር ኡንኮ ሲሆን እድገቱም እዛ ነው። ወላጆቹ የልጆች እጥረት የለባቸውም ሶስት ታላላቅ ወንድሞችና አምስት ታላላቅ እህቶች እና ሁለት ታናንሽ እህቶች አሉ።

የተወለደ 1989 ዓ.ም የአለም ትምህርትን 1-10+⁴ ተምረዋል። የትምህርት ፍቅር እንዳለው ይገልጻል። ዶክተር የመሆን ሕልም ነበረው። ግን አባቱና እናቱ የማስተማር ልብ አልነበራቸውም። የአንደኛ ደረጃ ትምህርትን የጉልበት ሥራ እየሰራ እንደተማረ የአይን ምስክሮች አሉ።

በኮቨድ 19 ትምህርት ስቆም ስደትን መርጧል። በአጋጣሚ ከአገሩ ወጥቶ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄደ። በዛው የግል ንግድ ሥራ ተሰማርቷል። በሥራ ቦታው አንድ አንድ መንፈሳዊ በረር ወረቀቶችን በTelegram የደረሰል። የራሱን መንፈሳዊ ድርሰት መጸሐፍ ዝግጅት ላይ መሆኑን ተገልፆዋል።